mandag 8. desember 2014

“ከኦሮሚያ አንፃር፤ ከኢሕዴአግ ደርግ ይሻላል” – ዶ/ር መረራ ጉዲና




ዳ/ር መረራ ጉዲና በቅርቡ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ ምርጫ 97 እና ምርጫ 2002 በተመለከተ የራሳቸውን ግምገማ ማስፈራቸው የሚታወቅ ነው። ካሰፈሩት ነጥቦች እና መደምደሚያዎች አንፃር ቀጣዩን ምርጫ 2007 እንዴት ይመለከቱታል? ገዢው ፓርቲ እና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በተመለከተ ምንስ ይላሉ? የኦሮሞ ሕዝብ ትግልን በተመለከተ ምን ይላሉ? ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የኃይል አሰላፍ አንፃር የኦሮሞን ሕዝብ የፖለቲካ ሂደት እንዴት ይገልጽታል? የቀኝ ኃይሎች የፖለቲካ አካሄድን እንዴት ይረዱታል? እና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎችን በማንሳት ተወያይተwል። ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ፋኑኤል ክንፉ ያካሄደው ቃለ-ምልልስ እንደሚከተለው ቀርቧል።
ሰንደቅ፡-የኢትዮጵያን ምርጫ ሂደት “ምርጫ” እና “ቅርጫ” በሚል አባባል ሲገልፁ ይሰማል። ምን ለማለት ፈልገው ነው?
ዶ/ር መረራ፡-በሀገራችን በበዓላት የቅርጫ ሥጋ የመካፈል ባህል አለ። ቅርጫ ሲካፈል ሁሉም እንደ አቅሙ ይወስዳል። ትልቅ ብር የከፈለ ትልቅ ይወስዳል። ትንሽ ብር የከፈለ በከፈለው መጠን ድርሻውን ያነሳል። በኢትዮጵያ ምርጫ ግን አንድ ጎበዝ ሁሉንም ጠቅልሎ ይወስዳል። ይህን የተዛባ ሁኔታ ለመግለጽ ነው፤ ምርጫ እና ቅርጫ በሚል ለመግለጽ የፈለኩት።
ሰንደቅ፡- በመጽሐፍዎ፤ “በአፍሪካ ሀገር የመንግስት ጥያቄ የአቅም ጥያቄ ነው” በማለት ጽፈዋል። ፅንሰ ሃሳቡ ምንድን ነው?
ዶ/ር መረራ፡-አቅም ሲባል፣ ወታደራዊና ድርጅታዊ አቅም ነው። በተለይ ወታደራዊ አቅም። በአፍሪካ ወታደራዊ አቅም እስከሌለህ ድረስ በሕዝብ ድጋፍ ብቻ የመንግስት ስልጣን አታገኝም። ስልጣን ላይ አትወጣም። በተለይ ተቃዋሚ ከሆንክ ከእስር ቤት ወይም ከስደት አታመልጥም።
ሰንደቅ፡- ይህ የእርስዎ መሰረታዊ አስተሳሰብ ከሆነ፣ በ1997 ዓ.ም፣ በ2002 ዓ.ም አሁን ደግሞ በ2007 ዓ.ም ምርጫ መሳተፍ ለምን አስፈለጋችሁ? የፖለቲካ መጫወቻ ክፍት ቦታ እናገኛለን የሚልስ መነሻ እንዴት አገኛችሁ?
ዶ/ር መረራ፡-የምርጫ ፓርቲዎች በመሆናችን በምርጫው ገፍተናል። ወታደራዊ አቅምም ስለሌለን ከምርጫ ውጪ አማራጭ የለንም። ወደ ምርጫ የገባነው በጠቀስኳቸው ምክንያቶች እንጂ የፖለቲካ መጫወቻ ክፍተት እናገኛለን ከሚል መነሻ አይደለም።
ሰንደቅ፡- በመፅሐፍዎ ላይ፣ በምርጫ 97 እና በምርጫ 2002 የተቃዋሚውን ጐራ ያልሰራቸው የቤት ስራዎች መኖራቸውን አስፍረዋል። በተለይ የተቃዋሚው ጐራ በትብብር አንድ መሆኑንና ጠንካራ አደረጃጀት አለመያዙ ያስከፈለውን ዋጋ አንስተዋል። አሁንስ በ2007 ዓ.ም ምርጫ የተቃዋሚው ጐራ ይህን ስህተት አርሟል?
ዶ/ር መረራ፡- የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ያላለፉት የታሪክ ፈተና፣ ማሸነፍ ያልቻሉት የታሪክ ፈተና በተለይም ተባብሮ የመስራት፣ አቅም ገንብቶ የመስራት፣ ልዩነቶችን አቻችሎ አብሮ የመስራት፣ ተባብሮ ገዢውን ፓርቲ የመግፋት ፖለቲካው አሁንም ድረስ ያላለፉት ታሪክ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል። አሁንም አላለፍነውም። እንደውም ከ97 ጋር ሲተያይ ደከም ብለን የምንታይበት ሁኔታ ነው ያለው።
ስለዚህም ከአሁን ጀምሮ የተቃዋሚው ኃይሎች ቁጭ ብለው አሰላስለው ያለንበትን ሁኔታ መመልከት ተገቢ ነው። በተለይ ትግሉ ወደ ፊት እንዲገፋ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ይህን የታሪክ ፈተና ለማለፍ በምንችልበት አቅጣጫ መንቀሳቀስ አለብን። ይህን የታሪክ ፈተና ማለፍ ካልቻልን የትም መድረስ አንችልም። ኢትዮጵያም የትም መሄድ አትችልም። እየተቋሰሉ፣ እየተጣሉ፣ እየተጠላለፉ በተተበተበ ፖለቲካ ውስጥ እየዋዠቁ መኖር፣ ለራሳችንም ሆነ ለሀገራችን የተሻለ ስራ እየሰራን እንዳልሆነ ይሰማኛል። የበለጠ ወደ ኋላ ቀርተናል።
ሰንደቅ፡- በመጽሐፍዎ በቀኝ ኃይሎች መቸገርዎን አስፍረዋል። እንደሚታወቀው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/ቤት ከመድረክ ጋር ያለውን ግንኙነት በገመገመበት ወቅት በብሔር ከተደራጁ ኃይሎች ጋር ለመስራት እንደማይችሉ ከስምምነት መድረሳቸው መዘገቡ ይታወቃል። ከዚህ አንፃር አሁንስ መድረክ ከቀኝ ኃይሎች ጋር ያለው ልዩነት እንደቀጠለ አድርገን መውሰድ እንችላለን ወይ?
ዶ/ር መረራ፡- አንድነት ውስጥ ያሉም ሌሎች በተቃዋሚ ጐራ ያሉ ጓደኞቼን ለመምከር ሞክሬአለሁ። ወደፊት ለመሄድ፣ ወንዝ ለሚያሻግር ፖለቲካ ለመስራት፣ የታሪክ ፈተናን ለማለፍ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች፣ የዴሞክራሲ ኃይሎች ነን የሚሉት ተባብረው ካልሰሩ፣ አቅም ገንብተው ካልሰሩ፣ የመቻቻል ፖለቲካ እስካልፈጠሩ ድረስ ለብቻቸው የትም አይደርሱም። ይህ በግልጽ መቀመጥ ያለበት ጉዳይ ነው። ከዚህ ውጪ ትርፉ ልፋት ብቻ ነው።
ተባብረው ካልታገሉ አንድም ገዢውን ፓርቲ አስገድደው ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ እንዲቀበል ማስገደድ አይችሉም። ገዢው ፓርቲ እንኳን በድንገት ከስልጣን ላይ ቢወርድ የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመምራት የሚችሉበት ሁኔታ አይፈጠርም። ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት ሰላሳ ዓመታት አንድ ፓርቲ ለብቻው እገዛለሁ፣ አስተዳድራለሁ የሚለው ነገር ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ላይ ማብቃት አለበት። ኢሕአዴግ ሚሊዮን ሰራዊት ይዞ፣ የሀገሪቷን ሃብት ተቆጣጥሮ ሁሉንም ነገር ይዞ፣ ኢትዮጵያን በፈለገበት መንገድ መግዛት አልቻለም። ሃያ ሦስት ዓመት ለፋ እንጂ በሕዝብ ፈቃድ በተፈለገው መንገድ ማስተዳደር አልቻለም። ለሰላምና መረጋጋት በሚል ከፍተኛ የሀገሪቷ ሐብትም እየባከነ ነው የሚገኘው።
ከዚህ መለስ ያሉ ፓርቲዎች ደግሞ የሕልም ጉዞ ከመጓዝ ውጪ ኢሕአዴግ ከስልጣን አውርዶ የተሻለች ኢትዮጵያን፣ የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ከተፈለገ የግድ ተቃዋሚዎች ተባብረው መስራት አለባቸው። ልዩነቶችን አቻችለው ከወዲሁ የሞኝ ጉዞአቸውን አቁመው የተደቀነባቸውን የታሪክ ፈተና ለማለፍ መስራት አለባቸው። ይህን ማድረግ ካልቻሉ የትም አይደርሱም። ከዚህ ውጪ ያለው መንገድ አላስፈላጊ ሐብታችንን፣ ገንዘባችን እውቀታችንን ለማባከን ነው የሚሆነው። ተቃዋሚው ኃይል ከገቡበት የታሪክ እስር ቤት ሰብረው መውጣት አለባቸው። የዛሬ አርባ አመት ያልቻልነው ይሄንኑ ነው። ዛሬም ያልቻልነው ይህኑኑ ነው። ያ ቡድን… ይህ ቡድን… ነፃ ያወጣል የሚባለውን የሕልም ጉዞ መብቃት አለበት። በተባበረ ትግል ያልተመራ ተቃውሞ መጨረሻው፣ ሁሉንም ነገር በገዢው ፓርቲ በጎ ፈቃድ የሚወሰን ነው የሚሆነው። ይህን በግልፅ ማስቀመጥ ያስፈልጋል። በመጪው ምርጫ መታረም አለበት።
ሰንደቅ፡- የአረቡ ዓለም የፀደይ አብዮት ወደ ኢትዮጵያ ቢመጣም ሰፊ መሰረት ያለው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እስካልተዘረጋ ድረስ የፈለግነው ውጤት ላይ አያደርሰንም ብለዋል። ለዚህ መከራከሪያዎ የሚያነሱት ኀሳብ ምንድን ናቸው?
ዶ/ር መረራ፡- በግልፅ እየታየ ያለ ነገር ነው። ወደግራ፣ ወደቀኝ፣ ወደጎን፣ ወደላይ እየተሄደ ነው። ይህ የገመድ ጉተታ ፖለቲካም ኢሕአዴግ የልብ ልብ እየሰጠው ነው፤ በአላስፈላጊ መንገድም እንዲሄድ እያደረገው ነው፤ ራሳቸውንም ተቃዋሚዎቹን ገመድ ጉተታ ውስጥ ከቷቸዋል። ይህን የመሰለ የፖለቲካ ክፍተት ቀዳዳው ካልተሸፈነ ምንም አይነት ለውጥ ቢመጣ የትም መሄድ አይቻልም። ቀዳዳዎችን ደፍኖ ወደ አንድ መስመር መምጣት ከተቻለ መንግስትንም መለወጥ ይቻላል።
ዴሞክራሲ የሚባለው ብሔራዊ መግባባት መፍጠር ሲቻል ብቻ ነው። ሀገራችን እንዴት ትመራ? ምን አይነት ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ያስፈልገናል? የፖለቲካ መቻቻል የብሔር ብሔረሰቦች መብት? የፌደራሊዝም አይነት? ቁጭ ተብሎ መነጋገር ስትችል ነው። ይህ ባልሆነበት ሁኔታ ማንኛውም አይነት ለውጥ ቢመጣ ወደተፈለገው ዴሞክራሲያዊ ስርዓት አንደርስም። ለውጥ ቢከሰት የተለመደው የገመድ ጉተታ ፖለቲካ መከሰቱ አይቀሬ ነው። ለዚህ ጥሩ ማሳያ የግብፅ የፀደይ አብዮት ነው። ስልጣን ላይ ያለውን መንግስት አወረዱ፤ ቢያንስ እስከ ማውረድ ተስማምተው ነበር። በዚህ መልኩ ከእኛ ይሻላሉ።
ከለውጡ በኋላ ግን እያየን ያለነው የሙባረክ ወታደሮች ናቸው፤ ሃገር እየገዙ ያለው። ይባስ ብለው ሙባረክን ነፃ አውጥተው ለለውጥ የተነሱ ኃይሎችን እየገደሉ፣ እያሰሩ ይገኛሉ። ለዚህ ምክንያቱ የለውጥ ኃይሉ ሙባረክን እስከማውረድ እንጂ ቀጣይ የግብፅ መንግስት እና ሕዝብ እንዴት መመራት እንዳለባቸው የደረሱበት ስምምነት አልነበረም። የለውጡ ኃይል ብሔራዊ መግባባት አልነበረውም። በተመሳሳይ መልኩ በዚህም ሀገር ተመሳሳይ ለውጥ ቢከሰት ኢሕአዴግን ከማውረድ በዘለለ የተደረሰ ብሔራዊ መግባባት ባለመኖሩ ተመሳሳይ ዕጣ ፈንታ ሊከስት የሚችልበት እድል ሰፊ ነው። እንደው ጠዋት እና ማታ አንድነት፣ አንድነት ስለተባለ ብቻ ቀውስ ማቆም አይቻልም። የወደፊቷ ኢትዮጵያ ምን መምሰል እንዳለባት አሁን ላይ ነው ምላሽ መስጠት ያለባቸው፣ አሁን ላይ ነው መግባባት መተባበር የሚያስፈልገው። ቢያንስ ምን አይነት የፖለቲካ ስርዓት ያስፈልጋል? ምን አይነት ፌደራሊዝም ያስፈልጋል? የሁሉም አስተዋፅኦ ምን መሆን አለበት? ለዚህም ነው ኢሕአዴግ ተገፍቶ እንኳን ከስልጣን ቢወርድ ይህን ታሪካዊ ፈተና እስካላለፍን ድረስ የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓት መፍጠር አንችልም የሚለውን መናገር እፈልጋለሁ። ፖለቲካ እስከገባኝ ድረስ ለውጥ ውስጥ ያሉ ኃይሎችም እንዲረዱኝ የምፈልገው ይህንኑ እውነት ነው።
እንደተባለው አንዳንድ የፖለቲካ ኃይሎች ከዚህ ቡድን ጋር፣ ከዛ ቡድን ጋር አልሰራም አሉ ነው የተባለው። ከመስራት ውጪ ምንም አማራጭ የላቸውም። ሌላው አማራጫቸው ኢትዮጵያን ማጥፋት ብቻ ነው። እድልም ቢገጥማቸው እና ወደስልጣን ቢጠጉ ኢትዮጵያን ቢያጠፉ እንጂ ከሌሎች የፖለቲካ ኃይሎች ጋር ተባብረው በመሀል መንገድ ላይ ካልተገናኙ በስተቀር ኢትዮጵያን የትም አይወስዷትም። ለምሳሌ ከእኛ አይነት የፖለቲካ ኃይል ጋር ካልሰሩ፣ ከነፃ አውጪ ድርጅቶች ጋር ምን ሊሆኑ ነው? ከኦነግ፣ ከኦብነግ፣ ከጋምቤላ ነፃ አውጪ ግንባሮች ጋር ምን ሊያደርጉ ነው? ስለዚህም መሬት ላይ ያለውን የኃይል አሰላለፍ ምንድን ነው ብሎ መፈተሸ ተገቢ ነው የሚሆነው። ከዚህ ውጪ ለመብታቸው የሚታገሉትን ጡረታ ለማስወጣት ከሆነ መጀመሪያ ጉልበቱ እንዳላቸው ማረጋገጥ ነው። ጉልበት እንኳን ቢኖራቸው ደርግ የኤርትራን ጥያቄ ገፍቶ ገፍቶ አሁን ወደላበት ደረጃ እንዳደረሰው ሁሉ፤ እነዚህም የቀረችውን ኢትዮጵያ ገፍተው ለሁላችን የማትሆነውን ኢትዮጵያ ለመፍጠር ካልሆነ በስተቀር ሌላ ነገር ያላቸው አይመስለኝም። ለዚህም ነው የመተባበር፣ ሰጥቶ የመቀበል፣ የመቻቻል ፖለቲካ ውስጥ መግባት ካልተቻለ ቢያንስ ቢያንስ ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን አናገኛትም። ምን አልባትም ከዚህ የበለጠ አደጋ ሊመጣ ይችላል። ኢትዮጵያን የሚበታትን አደጋም ሊፈጠር ይችላል።
ሰንደቅ፡- በመፅሐፍዎ መደምደሚያ ሶስት ምክረ ኀሳብና ወቀሳ አስቀምጠዋል። ከእነዚህ ውስጥ “የትግራይ ሊሂቃን ስልጣን ወይም ሞት የሙጥኝ” ብለዋል የሚለው አንዱ ነው። ለዚህ አገላለፅዖ ማሳያው ምንድን ነው?
ዶ/ር መረራ፡- በግልፅ ነው የሚታየው። የኢትዮጵያን ዋና የስልጣን መዘውር የያዙት እነሱ ናቸው። በየትኛውም ሁኔታ ብትወስደው በበላይነት እነሱ ናቸው የሚመሩት።
ሰንደቅ፡- የኢትዮጵያን መንግስት የሚመራው በሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። በዚህ ምክር ቤት ውስጥ እርስዎ ከሚሏቸው የትግራይ ሊሂቃን ከሶስት አይበልጡም። ከዚህ አንፃር ድምዳሜዎትን እንዴት ያዩታል?
ዶ/ር መረራ፡- ብዙ ዝርዝር ውስጥ ሳልገባ ቁልፍ ስልጣንም ያላቸው፣ የመወሰንም ስልጣን ያላቸው ተቋማቱንም የሚያንቀሳቅሱት የሚያስወስኑትም በዋናነት ከትግራይ የመጡ ሊሂቃን ናቸው ለማለት ነው።
ሰንደቅ፡- የአማራው ሊሂቃን አሁንም ድረስ “ከበላይነት አስተሳሰባቸው መላቀቅ አልቻሉም” ብለዋል። ከአማራው ሕዝብ የወጡ ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን በዚህ አገላለጽዎ እንዴት ያስተናግዷቸዋል?
ዶ/ር መረራ፡- የአማራ ሕዝብ ትላንትም ዛሬም ሲጨቆን አውቃለሁ። እዚህ ላይ ጠብ የለኝም። ዋናው ጉዳይ እኔ ፖለቲካ እስከገባኝ ድረስ የአማራ ሊሂቃን የበላይነት አስተሳሰቡ አለቀቀውም። ከሌሎች ኃይሎች ጋር ብሔራዊ መግባባት ፈጥሮ እናንተም እንዲህ ሁኑ እኛም መሐል መንገድ ላይ እንመጣለን ብሎ በጋራ ለመስራት እና ልዩነቶችን መሃከል ላይ አድርሶ የመታገል ፍላጎት አላይባቸውም። ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው በጎሳ የተደራጁ በምን የተደራጁ ቡድኖች ጋር አንሰራም የሚለው የአማራው ሊሂቃን አስተሳሰብ፣ ከማን ጋር ሊሰሩ ነው? ስለዚህም የዛሬይቱን ኢትዮጵያ ተቀብሎ በጋራ መስራት ነው የሚያስፈልገው። እኔ በግሌ ሂሳብ የማወራረድ ፖለቲካ አልፈልግም። ሆኖም ግን አንድ የተወሰነ ማሕበረሰብ ተበድያለሁ ሲል አልተበደልክም የሚል ድርቅ ያለ መከራከሪያ ከማንሳት ቢያንስ ወደፊት ማንም የማይበደልበት ሀገር እንግባ ማለት የተሻለ ነው የሚሆነው። አዲስቷን ኢትዮጵያ ለመፍጠር መስራት ነው የሚጠበቅባቸው።
ሰንደቅ፡- የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ውስጥ ያሉ የአማራ ሊሂቃን የአማራ ሕዝብ እንደማንም የተጨቆነ፣ ኋላ የቀረ ሕዝብ መሆኑን ተረድተው ከሌሎች ብሔሮች ጋር ዴሞክራሲያዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት እየታገሉ እንደሚገኙ የድርጅታቸውም ሰነድ ሆነ ሊሂቃኑ በአደባባይ የሚናገሩት ነው። የአማራ የበላይነት መጠበቅ አለበት ሲሉም አይደመጡም። ከዚህ አንፃር ድምዳሜዎ ሁሉኑም የአማራ ሊሂቃን ማጠቃለሉን እንዴት ያዩታል? ብአዴን እየተጠቀመ ያለውን የፖለቲካ መጨወቻ ሜዳስ (political space) እንዴት ይገልጽታል?
ዶ/ር መረራ፡- ብአዴን የሚሰራው በዚህች ሀገር ውስጥ የበለጠ ችግር የሚፈጥር ነው። ምክንያቱም የሚያስፈጽሙት የኢሕአዴግ ፖሊሲዎችን ነው።
ሰንደቅ፡- ኢሕአዴግ ከመሰረቱት ፓርቲዎች አንዱ ብአዴን ነው። ስለዚህም ራሱ የተሳተፈበትን ፖሊሲ ማስፈጸሙ እንዴት ጉዳት ይሆናል?
ዶ/ር መረራ፡- ብአዴን ትንሽ ከኦህዴድ ይሻል ይሆናል እንጂ የተለየ ሚና የላቸውም። ከዚህ ውጪ የአንድ መንግስት አስፈፃሚዎች ናቸው። እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ከዚህ የዘለለ ሚና የላቸውም።
ሰንደቅ፡- እርስዎ ካስቀመጡት መደምደሚያ መነሻነት ወስደን፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ ለውጦች አሉ። በማሕበራዊም በፖለቲካውም አንፃራዊ ለውጦች አሉ። በብቸኛ መንግስትነት ያስቀመጡዋቸው “የትግራይ ሊሂቃን” እነዚህን ተግባሮች በዚህች ሀገር ውስጥ መፈጸማቸው ከምን መነሻ የመጣ ነው? በእርስዎ አረዳድ የትግራይ ሊሂቃን በኢትዮጵያ ውስጥ የተለየ ተልዕኮ ወይም ራዕይ አላቸው ብለው ያስባሉ?
ዶ/ር መረራ፡- ብዙ ዝርዝር ውስጥ ሳልገባ እነዚህ ኃይሎች በሀገሪቷ ውስጥ ብሔራዊ መግባባት ካልፈጠሩ፣ ሀገሪቷን ወደ ብሔራዊ ዕርቅ ካልመሩ፣ ሀገሪቷን ወደ ብሔራዊ ስምምነት ካልመሩ መጪው ጊዜ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ብሩህ ነው የሚል ግምት የለኝም።
ሰንደቅ፡- ገዢው ፓርቲ ብሔራዊ ዕርቅ ጉዳይ ሲነሳ የተለያዩ የፖለቲካ አስተሳሰቦችን ከማስታረቅ ጋር መያያዝ የለበትም። በፖለቲካ መስመርም የተጣላ የለም የሚል መከራከሪያ ያነሳል። በዚህ ላይ የእርስዎ አስተያየት ምንድን ነው?
ዶ/ር መረራ፡- እንደዚህ እያሉን ኢሕአዴግ እንዲሁም በበላይነት የሚመራው ህወሓት ተጣልተው አገኘናቸው። ለምሳሌ ሕወሃት ብትወስድ አንዱን ጎኑ በልቶ ነው ስልጣን ላይ ያለው፣ የቆየው። እነአቶ ተወልደ የመለስ ሁለተኛ ሰው ነበሩ። አቶ ስዬ የሀገር መከላከያ ሚኒስትር ነበር። አቶ ገብሩ አስራት የትግራይ መስተዳድር ፕሬዝደንት ነበረ። ከዚህ አንፃር ግማሽ ጎኑን በልቶ ሕወሃት ስልጣን ላይ የቆየው። ብሔራዊ ርዕቅ ለራሱም ለኢሕአዴግ ያስፈልጋል። እነዚህ ሰዎች ኢሕአዴግ ከጫካ ሚኒሊክ ቤተመንግስት ድረስ ያመጡ ሰዎች ናቸው። አሁን ከሚታዩት ባለስልጣናት የበለጠ ዋጋ የከፈሉ ናቸው። ስለዚህም የተጣለ የለም የሚሉት ቀልድ ነው። ቀልዳቸውን መቀጠል ይችላሉ።
በድርጅቶች ደረጃ ከወሰድነው ላለፉት አርባ አመታት የተቋሰሉ ድርጅቶች ያለባት ኢትዮጵያ ውስጥ ያለነው። በማሕበረሰብ ደረጃም ከወሰድነው ብዙ ቅራኔዎች እንዳሉም እናውቃለን። ስለዚህም የተጣለ የለም እየተባለ ግጭት በአፍጫችን ላይ ጠዋት እና ማታ እየፈነዳ ነው ያለው። ለምሳሌ በጉራፈርዳ፣ በመዠንገር፣ በጋምቤላ፣ በሱማሌ እና በኦሮሚያ አካባቢዎች ግጭቶች ተነስተዋል። ሰዎችም ተፈናቅለዋል። ነገር ግን ጉዳዩ ተዳፍኗል።
ሰንደቅ፡- የእርስዎ መከራከሪያ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ እስካሁን ካለፍናቸው መንግስታት ለኦሮሚያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን በመዘርጋትና ተጠቃሚ በማድረግ አሁን ያለው መንግስት የተሻለ መሆኑን አንስተው የሚከራከሩ ምሁራን አሉ። እርስዎ ከዚህ አንፃር እንዴት ነው የሚመለከቱት?
ዶ/ር መረራ፡- የምትላቸው ወገኖች ምን ያህል ፖለቲካ ገብቶአቸው ይሁን አልገባቸው አላውቅም። ለምሳሌ ደርግ እና ኢሕአዴግን እንውሰድ። በኢትዮጵያ ደረጃ በተለይ በሰሜኑ ክፍል ደርግ ከሁሉም የኢትዮጵያ መሪዎች የባሳ ሊሆን ይችላል፤ ለኦሮሚያ ግን አልነበረም። እኔን ብትወስደኝ በደርግ ሰባት አመታት ታስሬያለሁ። ከእኔ ጋር መኢሶን ውስጥ የተገደሉም አሉ። በተወሰነ ደረጃ በኦነግም ውስጥ የነበሩ የተገደሉ አሉ። ግን በሰፊው ሲታይ በደርግ ጊዜ ከነበረው ይልቅ ኦሮሚያ ውስጥ አሁን ያለው ቀውስ ይበዛል። አሁን ያለው እስር ይበዛል። እስር ቤት ብትሄድ የእስር ቤት ቋንቋ ኦሮሚፋ ነው የሚባለው ለዚህም ነው።
በተለይ በስፋት ከወሰድነው ደርግ እና ኢሕአዴግን አታወዳድርም። በዚህ ዘመን በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የደረሰውን በደል አታመዛዝነውም። በኢትዮጵያ ደረጃ ቀይ ሽብር ከወሰድክ የደርግ በደል ወንጀል አፈና ይበዛል። የበለጠም ነው። በኦሮሞ ደረጃ ግን ሁለቱን ስርዓቶች ስታወዳድረው በሚታሰረውና በሚገደለው ብዛትና በደረሰው መፈናቀል እና ሌሎችም ነገሮችን ስታይ የኢሕአዴግ ይብሳል የሚል እምነት አለኝ። ደርግ ምንም ይሁን ምንም የኢትዮጵያ ንቅናቄ ስጦታም ቢሆን መሬት ላራሹ በአብዛኛው ኦሮሞና የተቀረውን የደቡብ ሕዝብን ከጭሰኛነት አውጥቶታል፣ ጠቅሞታልም። በሌላ በኩል ደርግ ሁላችንንም ገድሏል። ወንድሜንም ገድሏል።
ሰንደቅ፡- ካስቀመጡት መከራከሪያ በመነሳት፣ ኦህዴድ ለኦሮሞ ሕዝብ የሰራው ስራ የለም ብሎ መደምደም ይቻላል?
ዶ/ር መረራ፡- እኔም ሆንክ በሌሎች የኦሮሞ ሙሁራን ኦህዴድ የሚታወቀው፣ የኦሮሞን ሕዝብ በማዘረፉ፣ ሕዝቡን በማሳሰሩ፣ ሃብት በማስቀማቱ ነው። አሉታዊ በሆነ መልኩ ነው የሚታወቀው። የኦሮሞን ልጆች መብት በማስጠበቅና በማጎናጸፍ አይታወቅም። ይህን ስልህ በቀድሞ የኦህዴድ ባለስልጣናት ጭምር የተረጋገጠ ነው። በተለይ ከፓርቲው ከተለዩ በኋላ የሚሰጡት ለኦሮሞ ሕዝብ ውክልና እንዳልተሳካለት ነው።
ሰንደቅ፡- በኦህዴድ ፖለቲካ አመራር ክልሉ በቋንቋው እንዲጠቀም፣ የፍትህ ስርዓቱንም በቋንቋው እንዲዳኝ፣ ክልላዊ መንግስት እንዲኖረው፣ መሬቱን የማስተዳደር ስልጣን፣ መሰረተ ልማቶችን የመገንባቱ ስራዎች በመልካም ጎኑ ሊወሰድ አይችልም?
ዶ/ር መረራ፡- ዋናው ጉዳይ የኦሮሞን መብት ጥቅም እናስከብራለን የሚሉ የኦሮሞ ኃይሎች እይታቸው ነው ችግሩ። የኦሮሞ ሕዝብ እነዚህ ኃይሎችን ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ፈጥረውልኛል ብሎ ይመለከታቸዋል ወይ? መብትና ክብሬን እያስጠበቁ ነው ብሎ ይመለከታል ወይ? ሕዝብ ይህን መመስከር ካልቻለ ዋጋ የለውም። በቃለ መሃላ ብቻ እናደርጋለን ማለት የትም አያደርስም። ውሃም አይቋጥርም። እነሃሰን አሊ፣ አልማዝ መኮ፣ ጁነዲን ሳዶ፣ እንዲሁም ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ጨምሮ ኦህዴድ የሚለውን የሚተገብር ሳይሆን ሕዝቡን የሚያስጠቃ ነው ብለዋል። ሕዝቡን ከመሬቱ እያፈናቀለው ነው። ሃብቱን እያዘረፈው ነው። በቀድሞ የኦህዴድ አመራሮችም በሕዝቡ ውስጥ ያለው አመለካከት ይህ ነው። ስለዚህም ኦህዴድ የሚለው ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ሳይሆን የሞግዚት አስተዳደር ነው በኦሮሚያ ያለው። ችግሩ እዚህ ላይ ነው።
ሰንደቅ፡- በመፅሐፍዎ ላይ ኦነግን በተመለከተ ካልተነካካን በስተቀር ለሶስተኛ ወገን ብለን አንጋጭም ብለዋል። ይህ ምን ማለት ነው?
ዶ/ር መረራ፡- ኦነግን በተመለከተ እኛ የተለየ አቋም እንዳለን ይታወቃል። እነሱም ያውቃሉ። ሆኖም ግን የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ መብቱ እስከሚጠበቅለት ድረስ ለምን በዚያ፣ በዚህ መስመር ሄደው ታገሉ ብለን የምናገልበት ሁኔታ የለም። እነሱን ወደመግፋት መጣላት ውስጥ አንገባም ለማለት ነው። ዋናው ጉዳይ የኦሮሞ ሕዝብ ለነፃነቱ ለክብሩ እየታገለ ነው የሚገኘው። የተለያዩ የኦሮሞ ድርጅቶች ደግሞ በተለያየ ስትራቴጂ ፖሊሲ እየታገሉ ነው የሚገኙት። ስለዚህ በተቻለ መጠን የእኛ ድርጅት ካልተነካ እነሱ እኛ ላይ ድንጋይ ካልወረወሩ ከመሬት ተነስተን ለኦሮሞ ሕዝብ እንታገላለን ስላሉ ብቻ አንጋጭም። እንደስትራቴጂም አንከተለውም።
ሰንደቅ፡- በአንፃሩ ግን በመጽሐፍዎ ላይ፣ የኦሮሞ ሕዝብ እንደኦህዴድ ለሌሎች ኃይሎች የኃይል ሚዛን መጠበቂያ መሆን የለበትም ብለዋል። የዚህስ መነሻ አመለካከቶ ምንድን ነው?
ዶ/ር መረራ፡- ደጋግሜ እንደምለው የኦህዴድ ባለስልጣናት የኦሮሞን ሕዝብ ጥቅም ከማስከበር ወደ ማስጠቃት፣ ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀሉ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ እንኳን በመቶ ሺዎች የሚሆኑ የኦሮሞ ልጆች ተፈናቅለዋል። በሺዎች ታስረዋል። ስለዚህም ነገ ከነገ ወዲያ አይጠቅማችሁም። የተወለዳችሁት ከኦሮሞ ልጆች ነው። የሚቀብራችሁ የኦሮሞ ሕዝብ ነው። ያደጋችሁት የኦሮሞን ሕዝብ ወተት እየጠጣችሁ ነው። ሕዝባችሁን ለጊዜያዊ ጥቅም ብላችሁ አትጉዱ። እነዚህን ሌሎችን ለመፈጸም መሳሪያ አትሁኑ ለማለት ፈልጌ ነው።
ሰንደቅ፡- አሁን ካለው መንግስት በጠንካራ ጎን የሚያነሱት ይኖርዎት ይሆን?
ዶ/ር መረራ፡- ሲመጡ የገቡት ቃል ኪዳን ጥሩ ነበር። የብሔረሰቦችን እኩልነት እናመጣለን። ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እናመጣለን። የእዝ ኢኮኖሚን አስወግደን በተሻለ መንገድ የገበያ ስርዓት እንድንመራ እናደርጋለን ያሏቸው ቃል ኪዳኖች በጣም ጥሩ ነበሩ። በኋላ ላይ የሄዱበት መስመር ነው ከኢሕአዴግ የለያየን። ኢሕአዴግ ስልጣን ላይ ሲወጣ ደጋፊው ነበርኩ። በመጸሐፌም አስፍሬዋለሁ። የተለያየነው የሽግግር መንግስት ምስረታ ላይ በተፈጸመው ቲያትር ነው። ያለፉት መንግስታት ሲሰሩት የነበረውን ድራማ አይናችን እያየ ደገመው። ከዚህ በኋላ ኢሕአዴግ የትም አይደርስም የሚል መደምደሚያ ላይ የደረስኩት ለዚህ ነው።
ቢያንስ ቢያንስ ግን ደርግን ስንታገል ለነበርነው ኃይሎች ደርግን ማስወገዳቸው በየትኛውም ሚዛን ትልቅ ድል ነው። ግን ደርግ የሰራውን ስህተት በቪዲዮ እያየ እሱኑ መድገሙ ትልቅ ወንጀል ነው። ይህን ስህተት ካላረመ ከደርግ የተሻለ የታሪክ ስፍራ ይኖረዋል የሚል ግምት ለመስጠት ያስቸግራል።

tirsdag 25. november 2014

Barattooti Oromoo Yuuniversitii Wallaggaa Gaaffii Mirgaa Kaasan Itti Fufuun Nyaata Lagatan

Sadaasa 21, 2014 – Gabaasa Qeerroo Naqamtee
QeerrooOromoNov212014
Barattooti Oromoo Yuuniversitii Wallaggaa Sadaasa 20, 2014 gaaffii mirgaa kaasaniin loltoota Wayyaanee fi Poolisoota waliin walitti bu’aa turan, haalli kun hanga ammaa tasgabbii dhabuu irraan waraanni Wayyaanee mooraa Yuuniversitii keessa akka qubatetti jira. Barattooti Oromoos tokkummaan ka’uun hanga ammaa nyaata lagachuun hagabaa gaaffii mirgaa gaafataa jiru. Gaaffiileen jalqaba ka’anii deebii dhaban haala bulchiinsaa fi qabaa barattootaa yeroo ta’u sun deebi’uu hanqachuu irraan barattooti Oromoo gaaffii waliigala biyyoolessaatti deebisuun diddaa isaanii itti fufanii jiru.
Gaaffiileen barattootaa fi diddaan isaanii dhimmoota kanneen irratti hundaaya.
– Barattootni yeroo ammaa mana hidhaatti keessatti argaman maliif hin hiikaman?
– Mirgakeef kan falmu simalee qaamni biraan hin jiru ka’I falmadhu yaa Oromoo!
– Qote bulaan lafakee irratti diinni wal gurmeessee si saamuuf deemu jabaadhu dura dhaabbadhu!
– Diinaaf hin jilbeenfannu! Habashaaf hin bitamnu!
– Saamichi lafa uummata Oromoo haa dhaabbatu!
– Lafti Oromiyaa fi Oromoo hin gurguramin
Kana malees waa hedduun mooraa keenya keessatti faca’ee kan ture qaamni mootummaa wayyaanee mooraa seenee funaanaa ture, akka gaaffii barattootaatti kan ture nyaatni qulqullina dhabee waan jiruuf hin nyaannu, nyaatumti keenya qophayaa jiru haa ilaalamu haa qoratamu kan jedhus kana keessa jira.

Barattooti Oromoo Yuuniversitii Wallaggaa Gaaffii Mirgaa Kaasan Itti Fufuun Nyaata Lagatan

Sadaasa 21, 2014 – Gabaasa Qeerroo Naqamtee
QeerrooOromoNov212014
Barattooti Oromoo Yuuniversitii Wallaggaa Sadaasa 20, 2014 gaaffii mirgaa kaasaniin loltoota Wayyaanee fi Poolisoota waliin walitti bu’aa turan, haalli kun hanga ammaa tasgabbii dhabuu irraan waraanni Wayyaanee mooraa Yuuniversitii keessa akka qubatetti jira. Barattooti Oromoos tokkummaan ka’uun hanga ammaa nyaata lagachuun hagabaa gaaffii mirgaa gaafataa jiru. Gaaffiileen jalqaba ka’anii deebii dhaban haala bulchiinsaa fi qabaa barattootaa yeroo ta’u sun deebi’uu hanqachuu irraan barattooti Oromoo gaaffii waliigala biyyoolessaatti deebisuun diddaa isaanii itti fufanii jiru.
Gaaffiileen barattootaa fi diddaan isaanii dhimmoota kanneen irratti hundaaya.
– Barattootni yeroo ammaa mana hidhaatti keessatti argaman maliif hin hiikaman?
– Mirgakeef kan falmu simalee qaamni biraan hin jiru ka’I falmadhu yaa Oromoo!
– Qote bulaan lafakee irratti diinni wal gurmeessee si saamuuf deemu jabaadhu dura dhaabbadhu!
– Diinaaf hin jilbeenfannu! Habashaaf hin bitamnu!
– Saamichi lafa uummata Oromoo haa dhaabbatu!
– Lafti Oromiyaa fi Oromoo hin gurguramin
Kana malees waa hedduun mooraa keenya keessatti faca’ee kan ture qaamni mootummaa wayyaanee mooraa seenee funaanaa ture, akka gaaffii barattootaatti kan ture nyaatni qulqullina dhabee waan jiruuf hin nyaannu, nyaatumti keenya qophayaa jiru haa ilaalamu haa qoratamu kan jedhus kana keessa jira.

tirsdag 28. oktober 2014

Amnesty Says Ethiopia Detains 5,000 Oromos Illegally Since 2011


Ethiopia’s government illegally detained at least 5,000 members of the country’s most populous ethnic group, the Oromo, over the past four years as it seeks to crush political dissent, Amnesty International said. 
Victims include politicians, students, singers and civil servants, sometimes only for wearing Oromo traditional dress, or for holding influential positions within the community, the London-based advocacy group said in a report today. Most people
were detained without charge, some for years, with many tortured and dozens killed, it said.
“The Ethiopian government’s relentless crackdown on real or imagined dissent among the Oromo is sweeping in its scale and often shocking in its brutality,” Claire Beston, the group’s Ethiopia researcher, said in a statement. “This is apparently intended to warn, control or silence all signs of ‘political disobedience’ in the region.” 
The Oromo make up 34 percent of Ethiopia’s 96.6 million population, according to the CIA World Factbook. Most of the ethnic group lives in the central Oromia Regional State, which surrounds Addis Ababa, the capital. Thousands of Oromo have been arrested at protests, including demonstrations this year against what was seen as a plan to annex Oromo land by expanding Addis Ababa’s city limits. 
Muslims demonstrating about alleged government interference in religious affairs were also detained in 2012 and 2013, Amnesty said in the report, titled: ‘Because I am Oromo’ – Sweeping Repression in the Oromia Region of Ethiopia. 

Government Denial 

The state-run Oromia Justice Bureau said the findings were “far from the truth” in a reply to Amnesty included in the report. “No single individual has been and would not be subjected to any form of harassment, arrest or detention, torture for exercising the freedom of expression or opinion.” 
The majority of detainees are accused of supporting the Oromo Liberation Front, which was formed in 1973 to fight for self-determination, according to Amnesty. 
Senior Oromo politicians Bekele Gerba and Olbana Lelisa were jailed in 2012 for working with the group, which was classified as a terrorist organization by lawmakers in 2011. 
“The accusation of OLF support has often been used as a pretext to silence individuals openly exercising dissenting behavior,” Amnesty said. 
The bulk of Amnesty’s information came from interviews with 176 refugees in Kenya, Somalia and Uganda in July this year and July 2013. More than 40 telephone and e-mail conversations were also conducted with people in Ethiopia, it said. 
Some interviewees said they fled the country because of conditions placed on them when released, such as being told to avoid activism, meeting in small groups, or associating with relatives who were political dissenters, the report said. 
Amnesty has been banned from Ethiopia since 2011 when its staff was deported.
go to link http://www.dagmawitewodros.net/2014/10/amnesty-says-ethiopia-detains-5000.html

torsdag 2. oktober 2014

Two female Oromo refugees died and about ten others wounded due to brutal actions of human smugglers

By Boruu Barraaqaa
two_oromo_victimsOctober 2, 2014 (Cairo, Egypt) — On September 10, 2014, about ten Oromo refugees were terribly loaded on a Toyota pickup to flee Khartoum, a city where the Ethiopian government thugs abduct any body they want at any time. When they started their journey from Khartoum, the refugees had a dream to reach Cairo safely, at least to get some security relief and enjoy a better life. Unfortunately, what happened to them in the middle of the Sahara desert on September 14, 2014, turned their dream untrue.
According to the information obtained from the survivors, the human smugglers who were illegally transporting these poor Oromo refugees were turned extremely violent for unidentified reason, just after crossing the Sudanese-Egyptian border. They tried to rape the female refugees, but the male refugees who were on the same vehicle opposed this attempt and combated the transporters, showing a relentless bravery.
It was in this scary situation that an unidentified police vehicle was suddenly emerged from behind and the transporters managed to escape hastily. They were driving with the highest speed furiously in the terribly windy and hazardous rocky desert, and finally tipped over. The result was so sad, in which two of the refugees namely Fatuma Mohammed Hundesa and Nahira Abamacha died instantly and about eight others were seriously wounded. Those who died were never buried properly, the report added.
oromo_refugeesA number of sources confirm that hundreds of female Oromo refugees have been raped, beaten, tortured, infected with diseases like HIV Aids and finally died over the last five years alone, while they were trying to find their way from different areas of Oromia to Khartoum. In last April, just in an area where this fresh sad incident happened, about eight Oromo refugees were captured by the Egyptian police, detained for four months and finally deported back to Ethiopia.
Currently, due to a developing tight diplomatic relations between the governments of Ethiopia and Sudan, Oromo refugees residing in Khartoum are experiencing day and night hunt by Woyane security agents. Fearing not to be abducted by these brutal thugs, they are forced to flee further to Egypt, daring the harsh clandestine journey of the trans-Sahara.

fredag 26. september 2014

Ethiopia: Systemic human rights concerns demand action by both Ethiopia and the Human Rights Council

amnesty

AMNESTY INTERNATIONAL
PUBLIC STATEMENT
AI Index: AFR 25/005/2014
22 September 2014
Systemic human rights concerns demand action by both Ethiopia and the Human Rights Council
Human Rights Council adopts Universal Periodic Review outcome on Ethiopia
With elections coming up in May 2015, urgent and concrete steps are needed to reduce violations of civil and political rights in Ethiopia.� Considering the scale of violations associated with general elections in 2005 and 2010, Amnesty International is deeply concerned that Ethiopia has rejected more than 20 key recommendations on freedom of expression and association relevant to the free participation in the elections and the monitoring and reporting on these. These include in particular recommendations to amend the Anti-Terrorism Proclamation, which continues to be used to silence critical voices and stifle dissent, and recommendations to remove severe restrictions on NGO funding in the Charities and Societies Proclamation.� The independent journalists and bloggers arrested just days before Ethiopia’s review by the UPR Working Group in May 2014 have since been charged with terrorism offences. Four opposition party members were arrested in July on terror accusations, and, in August, the publishers of five magazines and one newspaper were reported to be facing similar charges.
While Amnesty International welcomes Ethiopia’s statement of ‘zero tolerance’ for torture and cruel, inhuman or degrading treatment, and its commitment to adopt preventative measures,� it is concerned by its rejection of recommendations to investigate and prosecute all alleged cases of torture and other ill-treatment and to ratify the Optional Protocol to the Convention against Torture and Other Cruel, Inhuman or Degrading Treatment or Punishment.� The organization continues to receive frequent reports of the use of torture and other ill-treatment against perceived dissenters, political opposition party supporters, and suspected supporters of armed insurgent groups, including in the Oromia region. Amnesty International urges Ethiopia to demonstrate its commitment to strengthening cooperation with the Special Procedures by inviting the Special Rapporteur on Torture to visit the country.� Unfettered access by independent monitors to all places of detention is essential to reduce the risk of torture.
Ethiopia’s refusal to ratify the Convention for the Protection of All Persons from Enforced Disappearance is also deeply concerning in light of regular reports of individuals being held incommunicado in arbitrary detention without charge or trial and without their families being informed of their detention – often amounting to enforced disappearances.�
Ethiopia’s UPR has highlighted the scale of serious human rights concerns in the country. Amnesty International urges the Human Rights Council to ensure more sustained attention to the situation in Ethiopia beyond this review.
Background
The UN Human Rights Council adopted the outcome of the Universal Periodic Review of Ethiopia on 19 September 2014 during its 27th session. Prior to the adoption of the review outcome, Amnesty International delivered the oral statement above.
Amnesty International had earlier submitted information on the situation of human rights in Ethiopia:http://www.amnesty.org/en/library/asset/AFR25/004/2013/en/95f2e891-accc-408d-b1c4-75f20c83eceb/afr250042013en.pdf

onsdag 17. september 2014

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ችግሮች በቋንቋ ላይ የተመሰረተ ፌደራሊዝም ወይስ ለህዝቦች መሰረታዊ መብቶች እውቅና ያለመስጠት ነው?

በፍቅሩ ቶላ*
ካለፉት 23 ኣመታት ጀምሮ ኢትዮዽያን ለገጠማት የፖለቲካ ቀውስ ዋና መንስዔው ‘ቋንቋን መሰረት ያደረገ ፌደራሊዝም’ እንደሆነ ተደርጎ፣ ያለማቋረጥ ሲጻፍና ሲነገር ይሰማል። በመሰረቱ ኢትዮዽያ ሲጀመር ጀምሮ የፖለቲካ፣ የኤኮኖሚና ማህብራዊ ችግሮች ተለይተዋት ኣያውቁም። በተለይም ካለፈው ግማሽ ምዕተ ኣመታት በላይ ለሆነ ጊዜ የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓት ታይቶባት ኣያውቅም። ንጉሳዊው ኣገዛዝ ከተወገደበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ኣንዴ ጦርነት፣ ሌላ ጊዜ ጦርነትም ሆነ ሰላም በሌለበት ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች። ገዢዎች እራሳቸውን ለማታለል ሰላምና እድገት ኣለ ብሉም፣ ሰላምም ሆነ እድገት የሉም።
ሃገሪቱን ለገጠማት የፖለቲካ ችግር መንስኤ፣ ለዘመናት ስንከባለል የመጣው የኣስተዳደር ብልሹነት እንጂ ኣሁን እንደሚወራው በህዝቦች ማንነት ላይ የተመሰረተው የፌደራል ስርዓት ኣይደለም። በተለይም ለዘመናት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ኣድሎኣዊ የብሄር ብሄረሰቦች ኣያያዝና ኣስከፊ የጭቆና ኣገዛዝ ዛሬ ላንዣበበው የመበታተን ኣደጋ ዋናው ምክንያት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሁሉም ገዢዎች እኔ ነኝ የማውቅልህ፣ በማለት የህዝቦችን የእኩልነት ጥያቄ ለመመለስ ፈቃደኛ ኣልነበሩም። በተለያዩ ወቅቶች የጭቆና ኣገዛዞች እንዲታረሙ ስጠየቁ ህዝቡ የት ይደርሳል፣ ምንስ ያመጣል፣ በሚል በንቀት ስመለከቱ ኖሩ። በተለይም የኦሮሞና የደቡብ ኣርሶ ኣደሮችን ለጭሰኝነት የዳረገው የመሬት ስሪት እንዲለወጥ ያለማቋረጥ ጥያቄ ቢቀርብም፣ ስርዓቱ በንቀት ዝምታን መምረጡ ለንጉሳዊው ኣገዛዝ በህዝባዊ ኣብዮት መውደቅ ምክንያት ሆኗል።
የህዝቡን ኣብዮት ቀምቶ ስልጣን ላይ የወጣው ወታደራዊው መንግስትም፣ ህዝቡ እንደተመኘው ዲሞክራሲያዊ ኣስተዳደር፣ እኩልነትና ፍትሕን ሳይሆን ኣምባገነናዊ ስርዓት ዘረጋ። ለሃገሪቱ ህዝቦች እኩልነትና እድገት የታገሉትንም በገፍ ፈጃቸው።
ከዚያ ፍጅት የተረፉት፣ ኣማራጭ ሲያጡ ኣምባገነኑን የወታደር መንግስት በነፍጥ ለማስወገድ ወደ ጫካ ገቡ። በዚህም መሰረት የትግራይ፣ የኦሮሞ፣ የሲዳማ ወዘተ የሚባሉ የነጻነት ድርጅቶች ተመስርተው ዱር ቤቴ ኣሉ። ቀድሞ በተማሪነት ዘመናቸው ለኣንድት ኢትዮዽያና ህዝቦችዋ እኩልነት ይታገሉ የነበሩት ወጣቶች በኣሁኑ ጉዟቸው ግን ለየወጡበት ብሄረሰባቸው ነጻነት ለመታገል መሆኑን በይፋ ገልጸው ትግላቸውን ጀመሩ።
ከረጅም ኣመታት ደም ያፋሰሰ ጦርነት በኋላ የወታደራዊው መንግስት ዘመን ኣከተመ። ለየብሄራቸው ነጻ ሃገር ለመመስረት ይታገሉ የነበሩትም የኣቋም ማሻሻያ በማድረግ በኢትዮዽያ የዲሞክራሲ ስርዓት በመዘርጋት በኣንድ ኢትዮዽያ ስር፣ እራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንዲኖር ለዚህም የኣስተዳደር መዋቅሩ ፌደራላዊ እንዲሆን ኣዲስ ህገመንግስት ወጣ። በዚህም መሰረት በህገ መንግስቱ ኣንቀጽ 39 ንዑስ አንቀጽ 3 ላይ የሚከተለው ተደንግጓል። “ማንኛውም የኢትዮዽያ ብሄር፣ ብሄረሰብ፣ ህዝብ ራሱን የማስተዳደር ሙሉ መብት ኣለው። ይህ መብት ብሄሩ፣ ብሄረሰቡ፣ ህዝቡ በሰፈረበት መልክዓ ምድር ራሱን የሚያስተዳድርበት መንግስታዊ ተቋማት የማቋቋም እንዲሁም በክልልና በፌደራል ኣስተዳደሮች ውስጥ ሚዛናው ውክልና የማግኘት መብትን ያጠቃልላል” ይላል። በቋንቋ ላይ ተመሰረተ የሚባለው ፌደራሊዝምም ይፋ የሆነው እንግዲህ በዚህን ጊዜ ነበር።
በኣጠቃላይ ከላይ የተጠቀሰው ኣንቀጽም ሆነ ሌሎች በህገመንግስቱ ላይ የሰፈሩት ኣንቀጾች በሃገሪቱ ለዘመናት ሰፍኖ የቆየውን የጭቆናና እኔ ኣውቅልሃለሁ የሚለውን የሚያስቀርና ህዝቦች በራሳቸው የውስጥ ጉዳይ ላይ ለመወሰን በሚያስችላቸው መልክ የተቀረጹ በመሆናቸው ሊደገፉና በስራ ላይ እንዲውሉ ለማስደረግ መታገል ያስፈልጋል። ሆኖም ከህገመንግስቱ ኣንቀጾች ውስጥ በኣንቀጽ 39 ንዑስ ኣንቀጽ ኣንድ ስር የገባው “እስከመገንጠል መብት” የሚለው ሀረግ ሃገሪቷን ለማፍረስ የታቀደ ነው በሚሉ ወገኖች ከመጀመሪያው ተቃዉሞ ገጠመዉ። ይህም በበኩሉ በኣጠቃላይ የህዝቦችን የዲሞክራሲ መብቶች እንዳለ ወደ መቃወም ኣሸጋገራቸው። በዚህ በተጠቀሰው ንዑስ ኣንቀጽ ስር በገባው ሃረግ ላይ የተከፈተው ዘመቻም ቀደም ስል እምብዛም ትኩረት ያልሰጡትን ወገኖች በመቀስቀስ በአንቀጹ ደጋፊዎችና ተቃዋሚ መካከል ከፍተኛ ቅራኔ ሊፈጥር ቻለ። በንዑስ ኣንቀጹ ሀረግ ላይ የታየዉ የተጋነነ ተቃውሞ በሌሎች ዘንድ የቀድሞውን የጭቆና ኣገዛዝ ለመመለስ የሚፈልጉና የሕዝቦችን ተፈጥሮአዊና የዲሞክራሲ መብቶችን ለመቀበል ካለመፈልግ የተነሳ ነው የሚል ትርጉም ስለተሰጠው ቅራኔውን በማባባስ የንዑስ ኣንቀጹ መኖር ሳይሆን ለጉዳዩ የተሰጠው ትኩረት የሃገሪቱን ፖለቲካ ኪሳራ ውስጥ እንዲገባ ኣድርጓል።
በኣንቀጹ ተቃዋሚዎችና ደጋፊዎች መካካል የተፈጠረው ግብግብም ለገዢዉ የወያኔ መንግስት ከፋፍሎ መግዛት መልካም ኣጋጣሚን በመፍጠር እነሆ በኣንድ ሃገር ውስጥ ኣብረን የሚንኖር ሳይሆን ጭራሽ ተያይተን እንደማናውቅ ህዝቦች ጎራ ለይተን በጠላትነት እስከ መፈራረጅ እያደረሰን ይገኛል። ሌሎች ጉዳዮች ተረስተው በዚሁ ላይ ስንወዛገብ ድፍን 23 ኣመታት ኣልፈዋል። ዛሬም ይህ ሁሉ መሆኑ እየታወቀ በመጪዎቹ ኣመታትም በዚሁ ጉዳይ ላይ ጊዜ ጉልበትና ገንዘብ ለማባከን የወሰን ይመስላል።
በኣንድ በኩል የፌደራል ኣወቃቀሩን ማውገዝና የማጥላላት ፖለቲካ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጽንፈኛ ብሄርተኞችን እያባዛ መሆኑን ማንም ልክደው ኣይችልም። ለሁሉም ችግሮች እሱን ተጠያቂ ማድረግ በጣም ኣሳሳቢና ኣስፈሪ የሆኑ ችግሮችን ሊፈጠር እንደሚችል ማሰብ ብልህነት ነው። በሌላም በኩል ገዢው መንግስት የህዝቦችን መብት እየረገጠ፣ ነጻ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችንና የሀይማኖት ነጻነትን እያፈነ ህዝቦችን መንቀሳቀሻ እያሳጣ በመሄዱ ጽንፈኝነት እየተበራከተ መምጣቱ በግልጽ እየታየ ነው። በሌሎች ሩቅም ሆኑ ጎረቤት ሃገሮች የፖለቲካና የሃይማኖት ኣክራሪዎች ተፈጥረው በየቀኑ የንጹሃን ሰዎችን ደም እያፈሰሱ ያሉት በዋናነት መንስኤዎቹ የገዢዎች ከመጠን ያለፈ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎች፣ የፖለቲካ፣ የእኮኖሚና የሃይማኖት ጭቆናዎች እንደሆኑ ስለ ኣክራሪዎቹ የሚያጠኑት ባለሙያዎች ከሚነግሩን ሌላ እኛም እንገነዘባለን የሚል ግምት ኣለኝ። በኢትዮዽያም እንደዚህ ኣይነት ምልክቶች ኣይታዩም የምንል ከሆነ እራሳችንን ማታለል ብቻ ይሆናል። ይህንን ለመረዳት ሩቅ መሄድ ሳያስፈልግ ፓልቶኮችንና ፌስቡኮችን መከታተል በቂ ነው። ስለዚህ መሰረታዊ የዲምክራሲ መብት የሆነውን እራስን በራስ የማስተዳደር መብቶችን ለሃገር ኣንድነት ኣስጊ ኣድርጎ በመገመት ያልተጠበቁ ሌሎች ችግሮችን እንዳንጋብዝ መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
ለኢትዮዽያ ከፌደራላዊ አስተዳደር ኣወቃቀር ሌላ መፍትሔ ሊኖር ኣይችልም። በዚህ ላይ ኣብዛኞች የሚስማሙ መሆናቸውን በተለያየ ኣጋጣሚ ሲገልጹ ይሰማል። ሆኖም ደጋግመው እንደችግር የሚያነሷቸው የኣሁኑ ፌደራሊዝም “በቋንቋና በህዝቦች ማንነት ላይ ስለ ተመሰረተ የሃገሪቱን ኣንድነት ያናጋል፣ ሀገራዊ ስሜት እንዲቀንስ አድርጓል፣ ለህዝቦች መቀራረብና በፈለጉት ኣካባቢ ተንቀሳቅሰው ለመስራት እንቅፋት ሆኗል” ወዘተ የሚሉትን ነው። እውነቱ ግን ከፍ ብዬ እንዳነሳሁት ኣንደኛ ገና ከመጀመሪያው እራስን በራስ የማስተዳደር የዲሞክራሲ መብት መሆኑን ባለ መቀበል ኣዲሱን የኣስተዳደር አወቃቀር ወይም የፌደራላዊ አደረጃጀትን በጭፍን መቃወም ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ገዢዉ የኢሕአዲግ መንግስት የጻፈውን ህገመንግስት ረግጦ የዜጎችን ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶችን በመርገጡ፣ የፖለቲካውን ሜዳ በሞኖፖል መያዙ፣ የህዝቦችን እንቅስቃሴ በመገደብ ሆን ብሎ ሁሉም በየክልሎቻቸው ተወስነው እንዲቀመጡና የጋራ የሃገር ጉዳይን እንዲረሱ በማድረጉ ነው።
የትምህርት ፖሊሲውም ለገዢዉ ቡድን የከፋፍለህ ግዛ እንዲያመች ተደርጎ በመቀረጹ የሃገሪቱ ወጣት ትውልድ ከክልሉ ባሻገር ስለ ሌሎች ክልሎችና ህዝቦች እንዳያውቅና እንዳይገናኝ ተደርጎ ለሃገሩ ባዕድ እስከመምሰል ደርሷል። ያለፉትን ታሪኮች ጥሩውንም ሆነ መጥፎውን በታሪክነቱ ብቻ እንዲያውቁ መደረግ ሲገባ ለጥላቻና መለያየት መጠቀሚያ በማድረግ የወጣቱ ትውልድ ኣእምሮ እንዲበከል ተደርጓል። መለያየት ቢፈጠር እንኳን በሰላማዊ ጉርብትና እንዳይኖሩ በመካከላቸው የጥላቻ መርዝ ተረጭተዋል።
በእኔ ግምት የፌደራል ኣወቃቀሩ ችግር ባይሆንም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ ለሃገር ኣንድነት እናስባለን የሚሉት ወገኖች ጉዳዩን ከመጠን ባለፈ በማጋነናቸው ነው። ይህ ኣመለካከት ገዢዉ ቡድን የኣገዛዝ ዘመኑን ለማራዘም በህዝቦች መካከል መጠራጠርና ጥላቻ እንዲፈጠር ጠቅሞታል። ይህን ተጠቅሞ የሚሰራቸው ጸረ ዲሞክራሲ የሆኑ ድርጊቶቹ እውነትም ሃገሪቷን ለገጠማት የፖለቲካ ችግሮች ሁሉ መንስኤው የፈደራሊዝሙ ኣወቃቀር እንደሆነ ኣስመስሎታል። ይህን ተከትሎ ያለማቋረጥ ሃላፊነት በጎደላቸው ግለሰቦችና ቡድኖች ከየኣቅጣጫው የሚነዛ የጥላቻ ፖለቲካ፣ ኣልፎም የሕዝቦችን ክብር የሚያ ጎድፉ መርዘኛ ንግግሮችና ጽሁፎች የህዝቦችን መቀራረብና ኣብሮነትን በከባድ ሁኔታ ጎድተዋል፣ እየጎዱም ነው።
ተወደደም ተጠላ በባህል፣ በቋንቋና ሃይማኖት የተለያየን ህዝቦች በኣንድ ኢትዮዽያ የሚትባል ሀገራችን ለዘመናት ኣብረን እየኖርን መሆናችን የሚታወቅ ቢሆንም ባለፉት ኣገዛዞች ለእነዚህ ልዩነቶች እውቅና ባለመሰጠቱና በግድ ኣንድ ለማድረግ በመሞከሩ ዛሬ ለገጠሙን ችግሮች መነሻ መሆናቸውን ከላይ ለመግለጽ ሞክሬኣለሁ። ኣሁንም ቢሆን ልክ እንደቀድሞ በመሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ወደ ጎን በመተው ቢያንስ ለህዝቦች እውቅና የሰጠውን የፌደራል ኣወቃቀር መንቀፍና ሃገሪቷን ለገጠሟት ችግሮች ሁሉ እሱን ተጠያቂ ማድረግ ፈጽሞ የሚያዋጣ መስሎ ኣይታየኝም።
ይልቁንም ተቀራርቦ በመነጋገርና በኣንድነት ለሙሉ የዲሞክራሲ መብቶች በጋራ ሆኖ በመታገል ጸረ ዲሞክራሲ የሆነውን ገዢ ቡድን ማስወገድና ከዚያም የወደፊት የሃገሪቷን ችግሮች ለኣንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት መስራት ያስፈልጋል። በየትኛውም የኣለም ክፍልና የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል በሁሉም ጉዳዮች ላይ ሙሉ ስምምነት ባይኖርም ሁላቸውም የሚሰሩት ለኣንድ ሃገር በመሆኑ በጠረጴዛ ዙሪያ በመሰባሰብና በመከራከር፣ በመወያየትና በሰጥቶ የመቀበል መርህ መሰረት በጋራ ሃገራቸውን ይመራሉ እንጂ እኔ ያልኩት ካልሆነ በሚል ህዝባቸውን ለመከራ የሚዳርጉ ጥቂት ናቸው። እኛም ከጥቂቶቹ በመሆናችን ልናፍርበት ይገባል። እንደውነቱ ከሆነ የኢትዮዽያ ኣንድነት ፖለቲከኞች ያለፉትም ሆኑ የዛሬዎቹ በሃገር ስም ይማሉ እንጂ በእውነት ስለሃገር እያሰቡም ሆነ እየሰሩ ኣልነበሩም ዛሬም የሉም ለማለት ይቻላል። ስለሃገር ያስባሉ ቢባሉም በውስጧ የሚኖሩትን ህዝቦች ይረሱና ስለመሬቷ ብቻ ሲጨነቁ ይታያሉ። ሃገር ማለት ጋራና ሸንተረሯ ብቻ ሳይሆኑ ሃገርን ሃገር የሚያስኛት በውስጧ የሚኖሩ ህዝቦች መሆናቸውን ሲረሱ ይስተዋላሉ።
ስለዚህ ለጊዜው ሙሉ በሙሉ በሁሉም ጉዳዮች ላይ መስማማት እንደማንችል ኣውቀን በሚንስማማባቸው ነገሮች ላይ በጋራ ሆነን በመታገል ኣንዱ በኣንዱ ላይ ኣስተሳሰቡንና የፖለቲካ ፍላጎቱን ለመጫን ሳይሞክር ለዲሞክራሲ ተገዥ ሆነን ካልሰራን ገዢው መንግስት ሃገሪቱን ወደማትወጣበት ችግር ውስጥ እንዲከታት ፈቃድ መስጠታችን መሆኑን ልንገነዘብ ይገባል። ይህንን ኣምባገነን መንግስት ኣሁን በተያዘው የተናጠል ትግል በምንም መንገድ ለማስወገድ እንደማይቻል እስካሁን ያልተገነዘበ ኣለ ብሎ ለመገመት ኣይቻልም። እንደዚሁም በጋራ ስምምነነትና ሁሉም ካልተሳተፈበት ኣንድ ቡድን ለብቻው የኢትዮዽያን ህዝቦች የሚገዛበት መንገድ የተዘጋ መሆኑን ማወቅ ግዜና ጉልበት ከማባከን ያድናል። “ብሄራዊ ፓርቲ ነን” በማለት ፓርቲያቸውን በህዝቦቻቸው ወይም በሚኖሩባቸው ኣካባቢዎች ስም ከሰየሙት ጋራ ኣብሮ መስራት ኣለመፈልግ በራሱ የሚያቀራርብ ሳይሆን የበለጠ የሚያራርቅ መሆኑን ለመረዳት ጠንቋይ መጠየቅ ኣያስፈልግም።
እኔ እንደማስበው መፍትሔ ሊሆን የሚችለው “በዘር፣ በጎሳ፣ በቋንቋ ላይ የተመሰረተ የፌደራል ኣወቃቀር” እያሉ ለዘመናት ስንከባለሉ ለመጡት ችግሮች ሁሉ ሰበብ እንደሆነ እስኪመስል ድረስ ማውገዝ ሳይሆን በመጀመሪያ እስካሁን ይህንን ጉዳይ ኣስመልክቶ የተከደበት መንገድ ስሕተት መሆኑን ተገንዝቦ በጥላቻና ንቀት ሳይሆን በፍቅር ህዝቦች በፈለጉት ኣይነት ኣስተዳደር የመተዳደር ሙሉ መብት ያላቸው መሆኑን እውቅና መስጠትና በህዝቦች መካከል ሰላማዊ ግንኙነት እንዲኖር፣ መከባበርና ኣንዳቸዉ ለኣንዳቸዉ ኣስፈላጊ መሆናቸዉን በማስተማር ከሁሉም በፊት ለህዝቦች ፍቅርና ክብር መስጠት ያስፈልጋል።
ገዢውን መንግስት ማሸነፍ የሚቻለው ሁላችንም በኣንድነት ቆመን ለዲሞክራሲ መብቶች መከበር ስንታገለው ብቻ ነው። ህዝቡም መብቶቹን ለማስከበር በኣንድነት እንዲነሳ ለማድረግ የሚቻለው ፖለቲከኞች የቡድን ፍላጎትን፣ ኣልሸነፍ ባይነትንና፣ መናናቅን እርግፍ ኣድርገው ትተው በእውነት ለህዝቦች ዘላቂ ሰላም፣ ብልጽግናና ተከባብሮ መኖር የሚታገሉ መሆናቸውን በማያወላውል ሁኔታ በይፋ ማሳወቅ ሲችሉ ብቻ ነው። ለዚህም ከሁሉ በፊት በተለያዩ የፖለቲካ ሃይሎች መካከል ስምምነት ላይ መደረስ ኣለበት። ስምምነት ሲባል እውነተኛና ሃቀኛ የሆነ የፖለቲካ ድርድር ማድረግ ኣለባቸው ማለት ነው። በእኔ እምነት ፓርቲዎችን ሊያስማማ የሚችለው የኢትዮዽያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ኣንድነት (መድረክን) መቀበልና ማጠናከር ነው። በኣሁኑ የሃገሪቷ ተጨባጭ ሁኔታ ከሱ የተሻለ የፖለቲካ ኣደረጃጀት ለመፍጠር ከባድ ብቻም ሳይሆን የሚቻል ኣይደለም። በኣሁኗ ኢትዮዽያ ኣንድ ወጥ የሆነ ፓርቲ እንመሰርታልን ስለዚህም ሁሉም መዋሃድ ኣለባቸው የሚባሉት በእውነቱ የህልም እንጀራ ነው። ከላይ እንዳልኩት የሚያዋጣው የፖለቲካ ድርድር ኣድርጎ በምርጫ በሚያገኙት ድምጽ የጋራ መንግስት (coalition government) ለማቋቋም መስራት ይሆናል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ ኣጠቃላይ የሆነ ብሄራዊ እርቅ እንዲኖር የፖለቲካ ድርድር ኣድርገው የተስማሙ ድርጅቶች መስራት ኣለባቸው። በተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ስምምነትና እርቅ ሳይኖር ብሄራዊ እርቅ ማድረግ ኣይቻልም። እስካሁን የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ለገዢው መንግስት ብቻ ሲቀርብ እንደነበረ ይታወቃል። የገዢው ፓርቲ ተቃዋሚዎች እራሳቸው ባልታረቁበትና የጋራ ተቃዋሚኣቸውን ወይም ጠላታቸውን በኣንድነት ለመታገል ባልቻሉበት ሁኔታ ገዢውን ፓርቲ ለብሄራዊ እርቅ መጥራት ትርጉም የለውም።
የተቃዋሚዎች የማያወላውል የፖለቲካ ስምምነት ማድረግና በኣንድነት መቆም ገዢዉ መንግስት ለፖለቲካ ድርድርና የብሄራዊ እርቅ ጥያቄን እንዲቀበል ስለሚያስገደድ መጀመሪያ ተቃዋሚዎች እርስ በራሳቸው መታረቅ ኣለባቸው።
ከዚሁ ጋር ኣብሮ ሊነሳ የሚችለው የቋንቋ ጉዳይ ነው። ቋንቋ ትልቁ የመግባቢያ መሳሪያ በመሆኑ ከተቻለ ሁሉም ያሃገሪቷ ህዝቦች ኣንድ ቋንቋ መናገር ብችሉ በጣም ጠቃሚ መሆኑን ማንም ኣይስተውም።
ሆኖም ብዙ የኣለም ሃገሮች በተለይም የኣፍሪካ ሃገሮች ባለብዙ ቋንቋ ናቸው። እንደነ ህንድ የመሳሰሉት ደግሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቋንቋዎች ኣላቸው። የእነዚህ ሃገራት ህዝቦች ሁሉ ተግባብተው በኣንድ ሃገር ኣብረው በመኖር ላይ ናቸው። እያንዳንዱ ህዝብ በቋንቋዉ የመጠቀም መብቱ የተጠበቀ በመሆኑ በቋንቋ ምክንያት ግጭት ውስጥ የገቡበት ጊዜ ስለመኖሩ እርግጠኛ ኣይደለሁም። ብዙዎቹ በሃገር ደረጃ በብዛት የሚነገሩትን ቋንቋዎች መርጠው የማእከላዊ መንግስት የስራ ቋንቋ ኣድርገው ይጠቀማሉ። የማእከላዊውን መንግስት የስራ ቋንቋ ለማይችሉት የፓርላማ ኣባላት የትርጉም ኣገልግሎት በመስጠት ሁሉንም በእኩልነት ያስተናግዳሉ። ይህ በኢትዮዽያ የማይሰራበት ምክንያት የለም። ለምሳሌ ሃገሪቱን በተመለከተ የኣማርኛና የኦሮሚኛ ቋንቋዎችን የማእከላዊ መንግስት የስራ ቋንቋ ኣድርጎ ለመጠቀም የማይቻልበት ምክንያት የለም። የተመረጡትን ቋንቋዎች በመደበኛ ትምህርት ቤቶች በማስተማር ዜጎችን ቢያንስ የባለሁለት ቋንቋ ተናጋሪ (bilingual) እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚቻል ብዙ ሃገሮችን በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል። ሃገሪቱን በተመለከተ የኣማርኛና የኦሮሚኛ ቋንቋዎችን በሁሉም የሃገሪቱ ትምህርት ቤቶች በማስተማር በእነዚህ በሰፊው በሚነገሩ ቋንቋዎች በቀላሉ መግባባት መፍጠር ይቻላል። ይህ ሲባል ሌሎች ቋንቋቸዉን ይተዋሉ ማለት ኣይደለም። ሁሉም ልጆቻቸውን በኣፍ መፍቻ ቋንቋቸዉ የማስተማርና በውስጥ ጉዳያቸዉ በቋንቋቸው የመጠቀም መብታቸው የተጠበቀ ይሆናል።
የኣማርኛ ቋንቋ ለምን በሁሉም ክልሎች የትምህርትና የስራ ቋንቋ ኣልሆነም የሚለው ኣስተሳሰብ በኣሁኑ ተጨባጭ ሁኔታ በምንም መልኩ ተቀባይነት የሌለው ከመሆኑም በላይ በሌሎች ላይ በግድ እንደመጫን ስለሚቆጠር ሃገሪቷን ለገጠሟት ችግሮች መፍትሔ ለመስጠት ኣያስችልም። ለዛሬ ችግሮቻችን መነሾ የሆኑትም የውደታ ሳይሆኑ የግዴታ ተግባሮች ነበሩ ካልን እነዚያን መድገም የለብንም። በሌላም በኩል የኣማርኛ ቋንቋን ኣልማርም ወይም መስማት ኣልፈልግም የሚሉት በጣም ተሳስተዋል እላለሁ። ኣንዳንድ የኦሮሞ ምሁራንና ፖለቲከኞች ኣማርኛን መናገር ብሄርተኝነታቸውን የሚቀንስባቸው እየመሰላቸው ቋንቋዉን ተጠቅመው ኣላማቸውን እንኳን ለማስረዳትና ለማሳመን ሳይችሉ መቅረታቸው በከፍተኛ ደረጃ የመብት ትግሉን እንደጎዳ እነሱም ሳይገነዘቡት ኣይቀሩም የሚል ግምት ኣለኝ።
ኣማርኛ ተናጋሪዎችም ኣንዱ ቋንቋ ከሌላው እንደማይበልጥ ኣውቀው በሃገሪቱ ከዳር እስከ ዳር ማለት በሚቻል ደረጃ የሚነገረውን ኦሮሚፋ በመማር ወገናቸው ከሆነው የኦሮሞ ህዝብ ጋር ያለምንም ችግር እንዲገናኙና ሰርተው እራሳቸውንና ህዝቡን እንዲጠቅሙ ያስፈልጋል። በመጀመሪያ የብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መሆን እራሱ በቀላሉ ከተለያዩ ህዝቦች ጋር ለመግባባትና ለመቀላቀል ይረዳል። በሕዝቡም ዘንድ መወደድን ያተርፉል። ቋንቋችንን የሚናገር ሰዉ ስናገኝ ምን ያህል ደስ እንደምለንና ተናጋሪዉንም ምን ያህል እንደምናቀርብ እናዉቃለን።
እውነተኛ ዲሞክራሲና እኩልነት ከዚያም ኣልፎ የህዝቦች ኣንድነት ሊመጣ የሚችለው በመተሳሰብና ኣሁን በፊታችን ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ተገንዝበን በተለይም ፖለቲከኞችና ያገባናል የሚንል ሁሉ መጀመሪያ ከራሳችን ጋር ቀጥሎም ከሌሎች ጋር ስለህዝቦች ብለን መታረቅ ስንችል ብቻ ነው።
ሃገሪቷን ለገጠማት የፖለቲካ ኤኮኖሚና ማህበራዊ ችግሮች ሁሉ በቋንቋ ላይ የተመሰረተ ፌደራሊዝምን ተጠያቂ ማድረግም በምንም መልኩ ሊያስከድ እንደማይችል መረዳትና ያ የህዝቦች መሰረታዊ መብት እንደሆነ እውቅና መስጠትና የገዢዉን መንግስት የከፋፍለህ ግዛ የተንኮል ኣሰራር በጋራ መታገል ያስፈልጋል። ኣለበለዚያ ትግላችን ሁሉ የገመድ ጉተታና የህዝቦቻችንን ሲቃይና መከራ ከማራዘም የዘለለ ኣይሆንም።
ፍቅሩ ቶላ ከኣውሮፓ:- fiqru2010@gmail.com

tirsdag 16. september 2014

ልነጋጋ ነዉና ንቃ!


Qeerroo  መልዕክት ዐይኖቻችሁ ላልተገለጠ፦

  1. የመከላከያ ሠራዊት አባላት ለሆናችሁ የኦሮሞ ልጆች፣
  2. የፖሊስ ሠራዊት አባላት ለሆናችሁ የኦሮሞ ልጆች እንዲሁም
  3. ለኦህዴድ ካቢኔዎች ና ለደህንነት አባላት በሙሉ
በዲሮ ዘመን አንድ ባለጠጋ ሰዉ  ዝንጀሮዎችን በግዛቱ ሥር አሰባስቦ ያስተዳድር  ነበር ይባላል። በመሆኑም በግዛቱ የዝንጀሮ ዐለቃ (the Monkeys Master) በሚል ቅጽል  ይታወቅ ነበር። ታዲያ ጥዋት ጥዋት ዝንጀሮዎቹን ይሰበስብና ከማዶ ወዲያ ባለዉ ተራራ ላይ ወተዉ ከየዛፎቹና ቁጥቋጦች  ላይ ፍራፍሬ ለቅመው እንዲያመጡ ያዛል። በትዕዛዙ መሠረት እያንዳንዱ ዝንጀሮ በዕለቱ ከሰበሰበዉ ፍራፍሬ ላይ ስሶዉን ለባለጠጋዉ ዐለቃ የመገበር ጽኑ ግዴታ አለበት። ይህንን ግዴታ የማይወጣ ካለ ከፍተኛ ቅጣት ይጠብቀዋል። ይህን ግዳጅ ተቆጣጥሮ የሚያስፈጽም ደግሞ አንዱን  ጎበዝ ከመሃላቸዉ መርጦ ይሾማል። እናማ ዝንጀሮዎቹ በሙሉ በዚህ ክፉ ስርዓት በእጅጉ ይማረራሉ።  ሆኖም ግን ዉስጥ ዉስጡን ከመጉረምረም ባለፋ ደፍሮ “በቃኝ!” የሚል ጎበዝ  አልተገኘም ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ሚጢጢ ዝንጀሮ በነገሩ ተገርማ ኖሮ፦
“ይህን ሁሉ የፍራፍሬ ተክል እኚህ ሰዉዬ ብቻቸዉን   አልምቷል  እንዴ ?” ስትል ያልተጠበቀ  ጥያቄ ሰነዘረች።
“አረ በፊጹም! በተፈጥሮ የበቀለ ነዉ።” ስሉ ሌሎቹም  በአግራሞት መለሱ።
“ታዲያ ያለእሳቸዉ ፈቃድ ፍራፍሬዉን መብላት አይቻለንም ማለት ነዋ!” ትንሿ ዝንጀሮ አከለች።
“እንዴታ! በደንብ እንችላለን እንጂ።” ሌሎቹ አሁንም  በአግራሞት መለሱ።
“እንግዲያዉስ  የሰዉዬዉ ባሪያ ሆነን መቅረታችን ስለምንድ ነዉ!” ብላ ሀሳቧን ሳትቋጭ የሌሎቹ ዓይን ተገለጠ። ነቁም። ቁጣቸዉም ተቀሰቀሳ።  በዚያኑ ለልት ዐለቃቸዉን እንቅልፍ እስክ ወስዳቸዉ ጠብቀዉ  ለአመታት የታጠረባቸዉን ግድግዳ  ሰብረዉ ወጡ። ነጻነታቸዉን አወጁ። የተወሰዳባቸዉንም ምርኮ አስመለሱ። ከጥንት ጀምሮ ስበዘብዛቸዉ የነበረ ሰዉዬ በረሃብ ሞታ ይባላል። ይህ የጥንታዊ ቻይኖች ታዋቂ ምሳለያዊ ተረት (parable) ነዉ። ዓይናችሁ ሲገለጥ ብርሃንን ታያላችሁ። ክፉዎችንም ታወግዛላችሁ። ነጻነትንም ትሹታላችሁ። በትግላችሁም  ኣርናት ይሆንላችኋል።

mandag 8. september 2014

Ethiopia: A Generation at Risk, Plight of Oromo Students(HRLHA Urgent Action)

HRLHAFOR IMMEDIATE RELEASE                
September 06, 2014
The human rights abuses against Oromo Students in different universities have continued unabated over the past six months- more than a hundred Oromo students were extra-judicially wounded or killed, while thousands were jailed by a special squad: the “Agazi” force
This harsh crackdown against the Oromo students, which resulted in deaths, arrests, detentions and disappearances, happened following a peaceful protest by the Oromo students and the Oromo people  in April –  May  2014 against  the so-called  “Integrated Master Plan of Addis Ababa”. This plan was targeted at the annexation of many small towns of Oromia to the capital Addis Ababa. It would have meant the eviction of around six million Oromos from their lands and long-time livelihoods without being consulted or giving consent. The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) has repeatedly expressed its deep concern about such human rights violations against the Oromo nation by the EPRDF government[1]
The HRLHA reporter in Addis Ababa confirmed that in connection with the April-May, 2014 peaceful protests among the many students picked from different universities and other places in the regional State of Oromia and  detained in Maikelawi /”the Ethiopian Guantanamo bay Detention camp” ,the following nine students and another four, Abdi Kamal, TofiK Kamal and Abdusamad   business men from Eastern Hararge Dirre Dawa town and Chaltu Duguma (F) an employee of Wallaga Universty    are in critical condition due to the continuous severe torture inflicted upon them in the past five months.Ethiopi1 HRLHA Urgent Action

fredag 29. august 2014

Barsiisoti Kolleejjii Barsiisota Jimmaa Imaamata Sirna Wayyaanee Mormuun FDG Eegalan

DIDDAA 2Hagayyaa 29,2014 Mootumman Wayyaanee EPRDF gaaffii mirgaa uumanni Oromoo gaafataa jiruu fi diddaa sirnichaa bakka hundaa itti qabatee jiru dura dabbachuu fi sochii qindaa’aa uummata hunda hirmachisaa jiru irraa soda guddaa keessa seenuun hojjetoota mootummaa sadarkaa garaagaraa irra jiraniif  maqaa mindaa hojjetoota parsentii(%) guddaan daballee jirra jedhuun ololli ofaama ture fincilaa hojjetootaa qabsiisaa jira.
Godina Jimmaatti barsiisotni kolleejjii barsiisota Jimmaa maqaa daballii mindaan walqabatee olollii ofamaa ture kan mirga keenya sarbudha malee mirga keenya hojjettootaa waan kabachiisuu miti, mootummaan kaleessa mindaan keessan persantii guddaan jechuun parseentii 58% fi isaa oliin isiniif dabalamee jira jechuun FDG dargaggootni Oromoo fi uummatni Oromoo waliigalatti gaggeessa jiru  fuul-dura dhaabbachuun sochii karaa hojjetoota dhalachaa jiru dhaamsuuf olola isaa butatee  fiigaa tur.Mindaa hojjetoota barasiisota koollejjii kanneen wajjiraalee secteroota garaagaraa irra hojjetanii 28% perooliin akka hojjetamuu yeroo murtee dabarsan warrii mootummaa naannoo Oromiyaa bakka buuna jedhan OPDO’n mallatteessuun yeroo fudhattee soba Wayyaaneen dura 58% tiin miindaan keessan isiniif dabalame jechuun ololaa ture, ammo gara 28% gadi buusuun peroliin akka hojjetamuu gochuun FDG tti barsiisotni fi hojjetootni Aanotaa fi sekteroota garaagaraa irra hojjechaa jiran akka seenan ta’ee jira.
Adeemsa Wayyaaneen daballii mindaa 58%tiin dabalee jettee gara 28%tti gadi deebisuun hojjettootaaf akka kanfalamuu gochaa jirtuu kana naannoo Oromiyaa qofa keessatti malee naannooleen Amhaaraa , Tigiraay  fi Kibbaa hin hin mallatteesinuu mediadhan ibsa godhaa jechuun kan morman yeroo ta’uu ergamtootni Wayyaanee Oromiyaa bulchaa jirra jettuu immoo mallateessuun fudhachuun haalan kan hojjetoota dheekamsiisa jiru yeroo ta’u, guyyaa har’aa kana yeroo dhagaa’an barsiisotni Oromoo kolleejjii barsiisota Jimmaa barnoota gannaa barsiisaa jiran guutummaatti hojii dhaabani mirgi keenya kabajamuu qaba. Mindaan kan nuuf dabalamus yoo ta’ee ogeessa waan taaneef gatii Ogummaa keenyaa tajajila kenninuuf malee mirga keenya sarbuuf bilisummaa keenya mulquuf kan dabalamaa jiruu fi olola sobaa ofaamaa ture hin fudhannu jechuun hojii barsiisuumma dhaaban.
Mootummaan Wayyaanee sochii FDG biyya keessatti gama hundaan hudhee isa qabee jirun aangoo irra darbamuuf kan jiru yeroo amma kanatti gaaffiilee gama hundaan hudhanii Wayyaanee qabanii jiraniif deebii tokko illee dhabuun uummata sodaachisuu qofaaf jedhee humna waraanaa off harkaa qabu konkolaatatti fe’ee Oromiyatti guura jira. Adeemsi kunis mootummaa wayyaanee kufaatii irra kan hin olchine ta’uu fi mirga ofii caalmatti akka falmataniif kan nama kakaasuu malee duubatti kan nama hin deebisne ta’uun ibsama jira.
go to link http://qeerroo.org/2014/08/29/barsiisoti-kolleejjii-barsiisota-jimmaa-imaamata-sirna-wayyaanee-mormuun-fdg-eegalan/

onsdag 27. august 2014

Breaking News-Yuniversitiin Wallaggaa Dirree Waraanaa Taate.Wayyaaneen Humna Loltuu fi Meeshaa Waraanaan,Barataan Oromoo Ammoo Harka Duwwaa Walitti Bobba’an. Barataan Oromoo Tokkos Saba Isaaf Wareega Qaalii Kafale.

Hagayya 27,2014 Naqamte

diddaa9Barattooti Oromoo Yuuniversitii Wallaaggaa eda hakan walakkeessaa irraa eegaluun hammeenyaa fi roorroo mootummaa abbaa irree Wayyaanee mormuu irraan FDG itti fufanii jiru. Gootonni barattooti Oromoo kun FDG Yuuniversitoota Oromiyaa keessatti qabsiifameen faana bu’uun diddaa roorroof jecha sagaleen jabaan dhageessifachuu itti jiru.
Mootummaan Wayyaanee dirqiin walgahii yaamee barattoota afaan fajjeessuuf kan saganteeffatee ture mormuun aanaa lee Horroo Guduruu,Qeellam,Gimbii,Arjoo fi Leeqaa keessaa walitti qabuun humnaan dirqanii amansiisuu kan jedhu imaamata godhatee jiru guutummaatti dura dhaabbatanii jiru.Mormii torbee tokkoo iliif deeme kana keessatti kan guyyaa har’aa haalaan jabaataa fi sagalee dheekkamsa jibba roorroon kan guutame yeroo ta’u dhadatnoon barattootaa keessa gariin:-
  • Gaaffii mirgaa gaafachaa jirruuf deebiin nuuf kennamuu qaba,
  • Hidhaan, ajjeechaan , barnoota irraa arii’atamuun nurraa dhaabbachuu qaba,
  • Oromiyaan ofiin of bulchuu qabdi, bittaa mootummaa abbaa irree
  • Habashaa TPLF/EPRDF jalaa ba’uu qabna.
  • Humni waraanaa rasaasaan nu reebaa jiru seeraatti dhiyaachuu qaba,
  • Gaaffiin keenya gaaffii mirgaati, gaaffii bilisummaa uummaata Oromooti,
  • Oromoo bakka jirtuu harka walqabadhuu ka’ii!!
  • Oromoo qe’ee fi qabeenyaa irraa buqqisuun dhaabbachuu qaba,
  • Mootummaan EPRDF/TPLF wayyaaneen walaaltuun uummata keenyaa irratti waraana bobbaasuun rasaasaan nu ajjeessaa jirtu nu hin bulchitu.
  • Walaga’ii humna waraanaan dirqamnee taa’uu hin barbaadnu, Wayyaaneen nu ajjeesaa walga’ii nu teesiftuu kun uummataa Oromoo hundaaf hirmiidha., walga’ii wayyaanee hin fudhannu.
  • Gaaffiin mirgaa abbaa biyyummaa uummaata Oromoo kabajamuu qaba,
  • Oromiyaan bilisoomuu qabdi,
  • Nuti haqaaf falmannaa, nuti bilisummaa keenyaaf falmanna,
  • Hidhaa fi ajjeechaan bilisummaa keenyaaf falmachuu irraa duubatti nuhin deebisu,
  • Finfinneen kan Oromooti, faayidaan Finfinnee irraa Oromoon argatuu nuuf eegamuu qaba.
  • Master Planiin Finfinnee guutummaatti haqamuu qaba,Nuti Oromoon biyyaa keenyaaf falmanna, bilisummaa keenyaaf falmanna
jechuun dhaadannoo sagalee guddaa of keessa qabu dhageesisuun walga’ii wayyaanee irratti FDG guddaa qabsiisan.
Mootummaan abbaa irree wayyaanee sochii FDG gootota dargaggoota qeerroo Oromoo kana dhaabsisuuf humna waraanaa guddaa loltoota Agaazii jedhamuun beekaman mooraa Yuunibarsiitiitti ol galchuun doormii barattootni keessa bulan irratti dhukaasa guddaa banuun Yuunibarsiitiin Wallaggaa dirree waraanatti jijjiiramtee jirti, Magaalaan Naqemtees dirree waraanaa fakkaatti.
Dhukaasaa guddaa loltootni Wayyaanee doormii barattoota irratti bananiin barataan Oromoo tokko rasaasaan rukutamee reeffii isaa illee halkan kanaan eessa buuteen isaa dhabamee jiraachuun ittumaa gootota barattoota Oromoo FDGf kan kakasee ta’uun ibsamee jira. Yeroo ammaa kanattis goototni barattootni Oromoo doormii warri Wayyaaneen maqaa walga’iin kennaniif gadi lakkisuun mooraa Yuunibarsiitii keessaa naanna’uun dhaadannoo guddaa dhageesisuun, walleelee warraaqsaan ABO fi qabsoo bilisummaa Oromoo ABO gaggeeffamu faarasan, ABO’n dhaaba dimookiraataawaa kallacha qabsoo bilisummaa Oromoo ta’uun gootota dargaggoota qeerroo barattoota Oromoon leellifamee jira. Mootummaan Wayyaanee shororkeessituu fi abbaa irree itti gaafatama jalaa ba’uu hin dandeenye ta’uu barattootni Oromoo waraana Wayyaanee dura dhaabbachuun ibsan. Haalumaa kanaan yeroo amma kanatti FDG guddaan qabsiifamee mooraan Yuunibarsiitii Wallaggaa dirree waraanaa guddaa fakkatee argamtii, haalli kun keessattuu halkan edaa kana gara barii halkan keessaa sa:atii 9:00 irraa eegaluun FDG guddaan mooraa Yuunibarsiitii Wallaggaa keessatti jabaachuun yeroo ammaa kana sagaalee dhaadannoo guddaa fi dhukaasaa loltoota wayyaanee wal irraa hin citneetu dhagaa’ama jira.

mandag 18. august 2014

Generation fearless of death and detention destroys mountains

Firehiwot Guluma Tezera
Firehiwot Guluma Tezera
There is an Ethiopian saying “she lost what she has under her armpit while reaching for the upper shelf”. While this selfish individual tries to get hold of another, what she already has will be scattered. Lately in Habesha camp fear has spread and uneasiness has increased.
Soothing, warning, rebuking and some others were tried. Unfortunately they try to tell us that the source of their problem is the national struggle of the Oromo people. In reality the aim and goal of the struggle of the Oromo people is to get rid of authoritarian rulers and thus to achieve the right to self determination for the Oromo people based on international regulations and laws is fair. The importance of the struggle is not only for the Oromo people but for all the people of the empire who are suffering under the colonial rule. So the Oromo people trust in united struggle of oppressed people. It will and has been wedging joint struggle with forces with similar aim. In other ways Oromo people demonstrate peace in its cultural and administrational structure and supports fair unity. It helps the weak and stand for the oppressed. A good demonstration is the exemplary unity the different ethnic groups living in today’s Oromiya exhibit despite the numerous attempts by anti Oromo groups to create a rift between them.
As Oromo people in their social life and national struggle respect the rules of human rights and by any measure are not threats to neighboring and same region people, the fake information disseminated by groups wanting to re-instate the old system and tplf jointly and independently turns out to be false.
The truth has been illustrated at various times by different individuals. But as long as those Oromo-phobic individuals who could not understand it give in, we must show and teach them theoretically and by action how Oromo struggle has matured. Accordingly the Oromo struggle has come a long way and has reached a stage where it cannot be averted, even though they are not going to like it I would like to demonstrate by credible facts
  • By the sacrifice paid by its dear children Oromo people has been able to show to all world their country’s boundary and true history. By blood and bone of her children our country Oromiya will be respected till eternity. This is the reality.
  • The language and culture of Oromo people has been developing on solid foundation. Today Afan oromo has its own alphabets. Millions study, teach and do research by it. Medias with International audience broadcast by it. It has become language of literature. As this indicates that the struggle is nearing the end, we must take note.
  • The Oromo people struggle has arrived at the generation who doesn’t fear death and ready to sacrifice its dignity for the sovereignty of Oromia. This confirms all. As this reality is being seen on the ground, there is no need for further explanation.
  • The international community has not only understood but forced to look for solutions about the arbitrary killing of Oromo people. This is the fruit of relentless struggle. Even if you don’t like it you know the exact gist.
  • Today we have arrived at historical chapter where the Oromo people have demonstrated that they won’t crack by propaganda of anti Oromos and that they have stood together in union for a common goal. This cooperation between Oromo people has started to shake your power base giving you high blood pressure as demonstrated by the recent uprising.
  • As the Oromo national struggle consist of all options, Oromia mountains, valleys and forests are witnessing strong military preparation. Accordingly in May 2014 the Oromo Liberation Army has attached enemy soldiers and killed and wounded more than 200 soldiers. It has confiscated a lot of military equipments.
Overall Oromo people have scored important victories and is mobilizing it human and material resources to claim the rest of its rights. So are you trying to stop this visionary generation by imprisonment? Or trying to fool them by rebuking and fake words? To tell you the truth that era has passed. Let me help you realize the truth. You can’t stop them. This is because you can’t stop a generation with a cause. The better way is to drop the old eyeglass which twists the truth and straighten your views and live together.
May God help you.
Firehiwot Guluma Tezera

fredag 15. august 2014

Ethiopia’s “Terrorist” Journalists and Bloggers


n-PRISON-CELL-large- A cursory glance at the headlines shows that Ethiopia has one of Africa’s fastest growing economies. But the noise generated by the hyperbolic international media is drowning out the critical voices.
Political opposition is being strangled by the authorities as activists and journalists are arrested and thrown into jail at a dizzying pace.
On April 25 of this year, the Ethiopian government made news by arresting six bloggers and three freelance journalists. Setting a dangerous precedent for other governments in the region and beyond, authorities are now targeting youth online.
The nine writers are facing terrorism-related charges, standing accused of inciting violence through social media. The six bloggers are members of the online collective known as Zone 9. The moniker was chosen to represent the inalienable right to freedom of expression: journalists are often held in the section of Addis Ababa’s Kality prison known as Zone 8.
“The government claims [those detained] are conspiring with foreign non-governmental organizations, human rights groups,” said journalist Araya Getachew. “It also claims that they are also working for banned terrorist organizations trying to overthrow the state. This is totally false.”
State crackdown online
Araya Getachew, 29, along with Mastewal Birhanu, 27, and Fasil Girma, 29, all sought refuge in Kenya following a state crackdown on media in Ethiopia. Some veteran journalists were not so fortunate: Woubshet Taye, Eskinder Nega and Reeyot Alemu have all been recently sentenced under a new media law.
Human Rights Watch is monitoring the situation. HRW stated: “Since Ethiopia’s anti-terrorism law was adopted in 2009, the independent media have been decimated by politically motivated prosecutions under the law. The government has systematically thwarted attempts by journalists to establish new publications.”
Critical blogs and websites are regularly blocked, says HRW. In 2012, even publishers which printed publications that criticized authorities ended up being shut down.
Mastewal was arrested last year alongside his editor for printing editions of the newspaper Feteh. The reason the authorities gave for shutting down the newspaper and arresting Mastewal and his editor was that they published news of the death of former Prime Minister Meles Zenawi before an official government announcement was made.
“The government confiscated and burned all 40,000 copies of the newspaper,” Mastewal says. “I was put in jail and charged. I refused to plea bargain to help convict my editor. I left the country.”
“For me,” says Araya, “there’s no doubt if I were in Ethiopia that I would have been arrested by now. Most bloggers and freelancers there are my friends.”
All three Ethiopian journalists now live in Nairobi, Kenya’s capital. Unlike most Ethiopian emigrants in Kenya, they are political, not economic, refugees.
Mastewal and Araya applied at the UN High Commission for Refugees, or UNHCR, to be resettled in Canada. They still await a response from the Canadian High Commission.
“We made our claim together with UNHCR,” Araya said. “We have file numbers but nobody to call, no contact person at the high commission. They still have not told us when we’ll be leaving for Canada.”
Crusading journalism
Fasil founded a public forum in Ethiopia for journalists to discuss issues of corruption in government. Not long afterwards, he was all but chased out of the country.
“I left Ethiopia two years ago,” he says. “I was doing research with Transparency International. We sent an anti-corruption report to the Ethiopian government for feedback and then the pressure became so intense that I had to leave.”
The Ethiopian and Kenyan governments have recently started working together to combat the spread of terrorism across the region. This cooperation is making Nairobi-based Ethiopian journalists feel uneasy about speaking or writing freely.
“With the Kenyan security forces rounding up refugees,” says Fasil. “I fear deportation. It’s tough to go out and come back safely.”
It is now over 100 days, and counting, since the six Zone 9 bloggers and the three freelance journalists were thrown into Ethiopian prison cells. For Fasil, like most political refugees, life in Kenya is tough. But, unlike Araya and Mastewal, he is not yet ready to give up and head to Canada.

Source: Huffington Post